በሀገሪቱ በነዳጅ የሚሰሩ ተሸከርካሪዎች ወደ ጋዝ ተጠቃሚነት ይቀየራሉ መባሉ ሀገሪቱ በከፍተኛ ድጎማ በምታስገባው የነዳጅ ምርት ላይ አንፃራዊ ለውጥ ያመጣል ተባለ