ኢትዮጵያ የሌላ ሀገር ዜግነት ያላቸው ታራሚዎችን ለሃገራት ማስተላለፍ የሚያስችል ህጋዊ ስምምነት ባይኖራትም በዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ተላልፈዉ የሚሰጡ ታራሚዎች መኖራቸዉ ተገለጸ