👉
Related Posts
ቴሌግራም የተጠቃሚዎችን ደኅንነት በተመለከተ የአቋም ለውጥ አደረገ
ኅዳር 25 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ተጠቃሚያቸው እያደገ ከሚገኙት የማኅበራዊ ሚዲያ የትስስር መተግበሪያዎች መካከል አንዱ የሆነው ቴሌግራም ሲወቀስበት የነበረውን የተጠቃሚዎች ደኅንነት... read more
በኢትዮጵያ በመገኛ ቦታቸው ተለይተው የሚታወቁ ጥራት ያላቸው ምርቶች በመልክዓ ምድራዊ አመላካች ሥርዓት በዓለም አቀፍ ገበያ ተፈላጊ ለማድረግ የህግ ማዕቀፍ መዘጋጀቱ ተገለፀ
አንድን ምርት የተመረተበት አካባቢ በሚሰጠው ጥራት ወይም ልዩ ባህሪ መሰረት አድርጎ ለሸማቾች እንደሚያቀርቡ ይታወቃል፡፡ በዘመናዊው የንግድ ስርዓት ውስጥም የተለያዩ ምርቶች... read more
እስራኤል የጠላትን ድሮኖች በአየር ላይ የመጥለፍ እና ወደ ራሷ ኃይሎች የመምራት ቴክኖሎጂን አዳብራለች ተባለ
ሐምሌ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የጦርነት ስልት እና ቴክኖሎጂ አዲስ ምዕራፍ ላይ ደርሷል። እስራኤል የጠላት ድሮኖችን በአየር ላይ እያሉ በመጥለፍ... read more
የኅብረት ሥራ ማኅበርን ስንዴ ባልተገባ ዋጋ ሽጠዋል የተባሉ አመራሮች በጽኑ እስራት ተቀጡ
የአምቦ የገበሬ ኅብረት ሥራ ማኅበር የስንዴ ምርትን ባልተገባ ዋጋ በመሸጥ ከ4 ሚሊየን ብር በላይ አሳጥተዋል የተባሉ የማኅበሩ አመራሮች በጽኑ እስራት... read more
ህዝቡን ማወያየት አልቻልንም ያሉ እንደራሴዎችና የክልሉ ምላሽ
https://youtu.be/1rmEngeMVGk
read more
ከ1ሺሕ በላይ ህገ-መንግስታዊ ጉዳዮች መጣራታቸው ተገለጸ
ሐምሌ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) - በ2017 በጀት ዓመት ከ1ሺሕ በላይ ህገ-መንግስታዊ ጉዳዮችን ማጣራቱን የህገ-መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
“በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያከናወነው የሪፎርም ስራ ኢትዮጽያን የሚመጥንና ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ደግሞ በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ነው። አየር ኃይሉ 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ባለበት በዚህ ወቅት ”ጸሐይ 2 ” የተሰኘችና በአየር ኃይሉ የተሰራች አውሮፕላን ለበረራ ብቁ አድርጓል። አውሮፕላኗ ግዳጅን በብቃት መፈጸም የሚያስችል ቴክኖሎጂ የታጠቀች ናት። ይህም አየር ኃይሉ በ2030 በአፍሪካ ስመጥር አየር ኃይል ለመሆን የያዘውን ራዕይ እውን ለማድረግ በትክክለኛ ጎዳና ላይ መሆኑን የሚያመላክት ነው።” 👉ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ
__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት የሚከተሉትን የስቱዲዮ ስልኮቻችን ይጠቀሙ
👉011-639-28-52👉011-639-37-63
የቀጥታ ስርጭት 👉 📻 (https://worldradiomap.com/et/play/menaharia) radio 99.1 (https://stream.zeno.fm/yw8poig9iwtuv)
✅ Telegram (https://t.me/menaharia_fm)
ትክክለኛውን... read more
ሳምሶን መኮንን (ዶ/ር) የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ
ጥር 06 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሹመትን አስመልክቶ የቀረበለትን የውሳኔ ሀሳብ መርምሮ... read more
የውጭ ግብረሰናይ ድርጅቶች ድጋፍ መቀዛቀዝ በሴቶችና በእናቶች ላይ የሚሰሩ ስራዎቸን ፈትኗል ተባለ
ሐምሌ 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተያዘው በጀት አመት በአለም አቀፍ ደረጃ ድጋፍ ሲያደርጉ የነበሩ የተለያዩ ግብረሰናይ ድርጅቶች ድጋፍ መቀዛቀዝ በሴቶችና... read more
የበጀት ውስንነትና የጸጥታ ችግር ለሰባተኛው አገራዊ ምርጫ በሚፈለገው ልክ እንዳንቀሳቀስ አድርጎናል ሲሉ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ገለጹ
መጋቢት 09 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በሌላ በኩል አስቻይ ሁኔታ ባለባቸው አካባቢዎች ማህበረሰቡን ለማንቃት የተለያዩ ተግባራትን እያከናወኑ መሆኑን ቪዥን ኢትዮጵያ እና የኢትዮጵያ... read more
ምላሽ ይስጡ