በጥበብ ስራ ላይ የሚሳተፉ ተዋንያን የተሰጣቸዉን ሙያን የተመለከቱ ገጸ ባህሪያት በተገቢዉ መንገድ መወጣት እንዲችሉ ስልጣና እና ጥናት ማድረግ እንደሚገባ ተጠቆመ