የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

በትግራይ ክልል በ1 ሺህ 800 ሄክታር መሬት ላይ የዛፍ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
በትግራይ ክልል አዲስ መጤ ‹የዛፍ አንበጣ› የተባለ ተምች መከሰቱን እና እስከአሁንም በ1 ሺህ 800 ሄክትር መሬት ላይ እንደተሰራጨ በግብርና ሚኒስቴር... read more

መርዛማ ብረቶችን በመመገብ ንፁህ ወርቅ የሚያመነጭ ባክቴሪያ ተገኘ
ሐምሌ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ሳይንቲስቶች መርዛማ ብረቶችን ከተመገበ በኋላ ንፁህ ወርቅ የማምረት ችሎታ ያለው ባክቴሪያ መለየታቸውን አስታወቁ። ይህ ግኝት በወርቅ... read more

በመዲናዋ ለአረንጓዴ ስፍራ ተብሎ ከተከለለው መሬት 42 ሄክታር የሚሆነው ከታለመለት አላማ ውጭ እንደዋለ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አካባቢ ጥበቃ ባለስልጣን አደረግሁት ባለው የዳሰሳ ጥናት በመዲናዋ የተወሰኑ የአረንጓዴ ስፍራዎች ለታለመላቸው አላማ እየዋሉ እንዳልሆነ... read more

ዘመናዊ የመንገድ ደህንነት ባለመኖሩ አካል ጉዳተኞች ለትራፊክ አደጋ እየተጋለጡ ነው ተባለ
ሰኔ 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) አዲስ አበባን ጨምሮ በተለያዩ የክልል ከተሞች ዘመናዊ የመንገድ ግንባታ እየተሰራ ቢሆንም፣ አካል ጉዳተኞችን ያማከለ አለመሆኑን... read more

የጃባን ሺንካንሰን የተሰኘው የባቡር አገልግሎት ከ60 ዓመት በላይ ምንም አይነት አደጋ አድርሶ አያውቅም ተባለ
ነሐሴ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በጃፓን የሚገኘው “ሺንካንሰን” የተሰኘው ፈጣን ባቡር አገልግሎት ከ60 ዓመታት በላይ ባስቆጠረው ታሪኩ አንድም ገዳይ አደጋ... read more

በሀገር አቀፍ ደረጃ የኢንዱስትሪ ስርጭትን የሚያሳይ ጥናት እየተጠናቀቀ ነው ተባለ
በሀገር አቀፍ ደረጃ የኢንዱስትሪ ስርጭትን የሚያሳይ ጥናት እየተጠናቀቀ መሆኑን የኢንዱስትሪ ሚኒስትር አቶ መላኩ አለበል ተናግረዋል፡፡
ጥናቱ የኢንዱስትሪ ዘርፉን ለማሳደግ እና በሁሉም... read more

የተቀቀለ ስጋን በስፋት ወደ ውጭ ሃገራት በመላክ የሚገኘውን የገቢ መጠን ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ባለስልጣን አስታወቀ
ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ቀዳሚ የሚያደርጋት የቁም እንስሳት ሃብት ቢኖራትም በገቢ ደረጃ ግን በሚፈለገው ልክ እንዳልተጠቀምንበት የዘርፉ ባለሙያዎች ይገልጻሉ፡፡
የተቀቀለ ስጋን ወደ ውጭ... read more

ድምፃዊ ዓምደ-ገብርኤል አድማሱ አዲሱን “ወሄነት” የሚል መጠሪያ ያለውን ሶስተኛ አልበሙን የፊታችን እሁድ ለሙዚቃ አፍቃርያን ሊያቀርብ ነው
ሰኔ 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከአሁን በፊት "ሰበበር ኤነዌ" እና "ሟን ያትገፍሬ" በተሰኙት ሁለት የጉራጌኛ አልበሞቹ እንዲሁም በተለየ መልኩ "እያ ኧረሙድን... read more

በኢትዮጵያ የከባድ ተሽከርካሪ አሽከርካሪዎች የመንገድ ላይ ደህንነት ከጊዜያዉ መፍትሄ ዉጭ ትኩረት እንደተነፈገዉ ተገለጸ
የአሽከርካሪዎች ግድያ፣ ዝርፊያና እንግልት እንዲሁም እገታ እየተባባሰ በመምጣቱ አሽከርካሪዎች ስራቸውን ለማቆም ሊገደዱ እንደሚችሉ ስጋት እንዳለው የኢትዮጵያ ከባድ ተሸከርካሪ አሽከርካሪዎች ማህበር... read more
ምላሽ ይስጡ