የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
የምስጥ ወተት ከላም ወተት እጅግ የላቀ ገንቢነት ያለው ነው ተባለ
👉ሳይንቲስቶች ለሰው ልጅ ፍጆታ እንዲሆን እያጠኑት ነው ተብሏል
ሐምሌ 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በቅርብ ጊዜ የተደረገ ሳይንሳዊ ጥናት እንደሚያመለክተው፣ የአንድ የተወሰነ የምስጥ... read more
የአሜሪካው ደግ ዳኛ በ88 አመታቸው ማረፋቸውን ተከትሎ የመንግስት ባንዲራዎች በግማሽ እንዲውለበለቡ ትዕዛዝ ተሰጠ
ነሐሴ 15 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በፍርድ ቤት ባሳዩት ርህራሄና ቀልድ የተሞላበት ባህሪያቸው “የአሜሪካ ደግ ዳኛ” በመባል በዓለም ዙሪያ የሚታወቁት ተወዳጁ... read more
በቼክ ሪፐብሊክ ለተሽከርካሪ ወንበር ተጠቃሚዎች ምቹ መንገዶችን የሚያሳይ ካርታ በይፋ ሥራ ላይ ዋለ
ነሐሴ 12 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) የቼክ ሪፐብሊክ መንግስት የአካል ጉዳተኞችን ተንቀሳቃሽነት እና ነጻነት ለማሻሻል ያለመ አዲስ አሰራር በይፋ ተግባራዊ... read more
ዳሰሳየአርቴፊሻል ኢንተለጀንስ እድልና ስጋቱ
https://youtu.be/nV0MajqiGnc
read more
የጤና ሚኒስቴር ለሁሉም ክልሎችና ከተማ መስተዳድሮች የአምቡላንስ ድጋፍ አደረገ
ታኅሳስ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የጤና ሚኒስቴር የማህበረሰቡን ጤና ለማሻሻል በተለይም የእናቶችን፣ ህጻናት እንዲሁም የጨቅላ ህጻናት ህመም እና ሞት ለመቀነስ... read more
በአንዳንድ ተቋማት ስር ያሉ አሰሪዎች ለሰራተኞቻቸው ጥብቅና በመቆማቸው ብቻ ከስራ ገበታቸው የመፈናቀል አደጋ እያጋጠማቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን /ኢሰማኮ/ በአንዳንድ ተቋማት ስር የሚገኙ አሰሪዎች ለሰራተኞቻቸው ጥብቅና በመቆማቸው ብቻ ከስራ ገበታቸው የመፈናቀል አደጋ እያጋጠማቸው መሆኑን... read more
አፍሪካ ዉስጥ በጎች እና ፍየሎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት የሚያደርሰውን አስከፊ ቫይረስ (ፔስቴ ዴስ ፔቲትስ ሩሚናንት)(PPR) ለመዋጋት የፓን አፍሪካን ፕሮግራም ተጀመረ
አዲስ አበባ በጥር ወር መጨረሻና በየካቲት ወር መጀመሪያ ላይ የአፍሪካ ህብረት ታላላቅ ግቦች እና የፓን አፍሪካ አጀንዳዎች ጋር የተጣጣሙ ወሳኝ... read more
ኢትዮጵያ የተቀቀሉ የሥጋ ምርቶችን ወደ ቻይና መላክ ልትጀምር መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ኢትዮጵያ የተቀቀሉ የሥጋ ምርቶች እና ተረፈ ምርቶችን ለቻይና ገበያ ልታቀርብ መሆኑን የእንስሳት ልማት ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡
የእንስሳት... read more
ሴቶችና ህጻናትን ጨምሮ ከ 300 በላይ ስደተኞች ሊቢያ በረሃ ዉስጥ ተያዙ
ኅዳር 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ሴቶችንና ህጻናትን ጨምሮ ከ300 በላይ ስደተኞች ወደ ሜዲትራኒያን ባህር ዳርቻ ለመድረስ፤ የሊቢያን በረሃ ሲያቋርጡ በሊቢያ... read more
በአንድ ፈተና የሚወሰን ዕድል፦ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የቻይና ተማሪዎችን እንቅልፍ የነሳው “ጋኦካኦ”
መጋቢት 12 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቻይና የሚገኙ ተማሪዎች ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ብሔራዊ ፈተና ወይም "ጋኦካኦ" (Gaokao) የሚያደርጉትን እጅግ አድካሚ ዝግጅት... read more
ምላሽ ይስጡ