Related Posts
“በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያከናወነው የሪፎርም ስራ ኢትዮጽያን የሚመጥንና ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ደግሞ በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ነው። አየር ኃይሉ 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ባለበት በዚህ ወቅት ”ጸሐይ 2 ” የተሰኘችና በአየር ኃይሉ የተሰራች አውሮፕላን ለበረራ ብቁ አድርጓል። አውሮፕላኗ ግዳጅን በብቃት መፈጸም የሚያስችል ቴክኖሎጂ የታጠቀች ናት። ይህም አየር ኃይሉ በ2030 በአፍሪካ ስመጥር አየር ኃይል ለመሆን የያዘውን ራዕይ እውን ለማድረግ በትክክለኛ ጎዳና ላይ መሆኑን የሚያመላክት ነው።” 👉ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ
__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት የሚከተሉትን የስቱዲዮ ስልኮቻችን ይጠቀሙ
👉011-639-28-52👉011-639-37-63
የቀጥታ ስርጭት 👉 📻 (https://worldradiomap.com/et/play/menaharia) radio 99.1 (https://stream.zeno.fm/yw8poig9iwtuv)
✅ Telegram (https://t.me/menaharia_fm)
ትክክለኛውን... read more
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አካል ጉዳተኞችን ለመብት ጥሰት የሚዳርጉ የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደቶች እንዲስተካከሉ መደረጋቸው ተገለጸ
በኢትዮጵያ አየር መንገድ አካል ጉዳተኞችን ለመብት ጥሰት የሚዳርጉ በርካታ የአገልግሎት አሰጣጥ ሂደቶች እንዲስተካከሉ ማስደረጉን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሸን ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
አርሰናል ፓላስን በመርታት ወደ ግማሽ ፍፃሜ ማለፋቸውን አረጋገጡ
በእንግሊዝ የሊግ ካፕ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ አርሰናል በሜዳቸው ኤምሬትስ ስቴዲየም ክሪስታል ፓላስን አስተናግደው መደበኛው 90 ደቂቃ 1 አቻ መጠናቀቁን ተከትሎ... read more
“የአደጋ ጊዜ ትምህርት” ለመስጠት ብዘጋጅም በዘርፉ ሰልጣኞችን ማግኘት አልቻልኩም ሲል የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ ገለጸ
ኅዳር 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኮተቤ የትምህርት ዩኒቨርሲቲ በ2017 የትምህርት ዘመን በ2ተኛ ዲግሪ /ማስተርስ ደረጃ/ ለመስጠት ያዘጋጀው የአደጋ ጊዜ ስርዓተ... read more
በካናዳ ጠቅላይ ሚኒስትር ማርክ ካርኔይ የሚመራው ሊብራል ፓርቲ የአገሪቱን አጠቃላይ ምርጫ ማሸነፉ ተገለፀ
ማርክ ካርኔይ እና ሊብራል ፓርቲ በካናዳ ምርጫ ድል እንደቀናቸው የተናገሩ ሲሆን፣ የዶናልድ ትራምፕ አቋም ለውጤቱ እንዳገዛቸው ተገልጿል።
የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ... read more
የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ የሞባይል መተግበሪያ በዱባይ በተካሄደ ውድድር አንደኛ መውጣቱ ተገለጸ
የወንጀል መከላከል ዘርፉን ለማዘመንና ህበረተሰቡ በቀላሉ ለፖሊስ ጥቆማ እንዲሰጥ ለማስቻል ስራ ላይ የዋለው የሞባይል መተግበሪያ ወይም የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ... read more
ራስ ገዙ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ ለምሁራን የሰጠሁት “በህግ የተቀመጠ መብት ስላለኝ ነው” ብሏል
👉ትምህርት ሚኒስቴር በበኩሉ ስለተሰጠዉ የፕሮፌሰርነት ማዕረግ መረጃ እንደሌለዉ ገልጿል፡፡
ታኅሳስ 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ትምህርት ሚኒስቴር ከሰሞኑ የፕሮፌሰርነት ማእረግ መስጠት ጉዳይ... read more
ድጋፍ የሚሹት በጎ አድራጎት ድርጅቶች..👉
https://youtu.be/eMP3cELi4bk
read more
ከመንግስት ጋር የ12 ቢሊዬን ብር የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያ ግብአቶችን ለማቅረብ ከስምምነት ቢደረስም በፋይናንስ ችግር ምክንያት በታሰበው ልክ ማምረት አለመቻሉ ተገለጸ
ከመንግስት ጋር የመድሃኒትና የህክምና ግብአቶችን ለማምረት ከስምምነት ለስራ ማስኬጃ የሚሆን ገንዘብ ባለመገኘቱ በታሰበው ልክ እንዳይሰራ ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ የመድሃኒትና የህክምና... read more
የህወሃት ፓርቲ መከፋፈል የብሄራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን ለሚሰራዉ ስራ እክል እንደማይሆንበት ተገለጸ
ኅዳር 12 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የህወሃት ክፍፍል በተሃድሶ ኮሚሽን ስራ ላይ መሰረታዊ እክል ሊፈጥር ይችላል የሚል ግምት እንደሌለው ብሄራዊ ተሃድሶ... read more
ምላሽ ይስጡ