በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ።
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 9 ዙር በረራ... read more
በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋው ከመኖሪያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን ወደ ቀድሞው ቦታቸው የመመለስ ስራ መጀመሩ ተገለጸ
ሰኔ 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በአፋር ክልል በመሬት መንቀጥቀጥ አደጋ ምክንያት ከመኖሪያ ቤታቸው የተፈናቀሉ ዜጎችን ከመጠለያ ጣቢያ በማስወጣት ወደ ቀድሞ ቦታቸው... read more
ራስ-የሌለው ዶሮ
👉ለአንድ ዓመት ተኩል በሕይወት በመቆየት ዓለምን ያስደመመው የዶሮው ተዓምራዊ ታሪክ
ነሐሴ 19 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዘመናት ተዓምር ተብሎ የሚጠራው እና በዓለም... read more
ከአዲስ አበባ የሚነሱ 4 አዳዲስ የፍጥነት መንገዶች ሊገነቡ መሆኑ ታውቋል
ከአዲስ አበባ ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የሚወጡ አራት አዳዲስ የፍጥነት መንገዶችን ለመገንባት ጥናት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር አስታውቋል፡፡
♻️ከአዲስ አበባ... read more
አርሰናል ከክሪስታል ፓላስ ጋር የሚያደርጉት የካራባኦ ካፕ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ቀን የተወሰነ ሲሆን መነጋገሪያ ርዕስን ከፍቷል
ጥቅምት 25 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ) – አርሰናል ብራይተንን፣ ክሪስታል ፓላስ ደግሞ ክዊንስ ፓርክ ሬንጀርስን በመርታት በካራባኦ ካፕ አራተኛ ዙር ጨዋታ... read more
በአዋሽ ፈንታሌ እየወጣ ያለው የጋዝ መጠን እየጨመረ መሆኑን ተከትሎ ለአደጋ ተጋላጭ ናቸው የተባሉ 60ሺሕ ዜጎች በክልሉ በሚገኙ የአይ.ሲ.ቲ ፖርኮች እንዲሰፍሩ እየተደረገ ነው ተባለ
በአፋር ክልል ፈንታሌ ባልተለመደ መልኩ እየወጣ ያለው ሚቴን ጋዝ ከእሳተ ጎመራ ጋር ሊያያዝ ብሎም በአከባቢው የአየር ፀባይ ላይ ለውጥ ሊያመጣ... read more
ቆሻሻ ፕላስቲክን ከኮንክሪት የጠነከረ ጡብ ያደረገችው የኬንያዊት መሐንዲስ
ጥቅምት 04 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)የ29 ዓመቷ ኬንያዊት የቁሳቁስ መሐንዲስ ንዛምቢ ማቴ ከስድስት ዓመታት በፊት በአካባቢ ላይ የፕላስቲክ ብክለትን ለመዋጋት ባላት... read more
የቱሪስት ፍሰቱን የሚቆጣጠር የመረጃ ቋት አለመኖር የጎብኚዎች ቁጥር በግምት እንዲሰላ አድርጎታል ተባለ
በተለያዩ ጊዜያት ሀገሪቷን ለመጎብኘት የሚመጡ የሀገር ውስጥ እንዲሁም የውጭ ጎብኚዎች እንዳሉ ቢታወቅም በአብዛኛው በሚባል ደረጃ የጎብኚዎች ቀጥር እየተቀመጠ ያለው በግምት... read more
አዲሱ የትራፊክ ህገ ደንብና የአሽከርካሪዎች ቅሬታ
👉
https://youtu.be/8FjEsKobePo
read more
“ባለመመካከራችን ብዙ ዋጋ ከፍለናል፤ እንመካከር”👉 ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ (ፕሮፌሰር)
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን ዓርዓያ (ፕሮፌሰር) ይህንን መልዕክት ያስተላለፉት ዛሬ መጋቢት 27/2017 ዓ.ም በባህርዳር ከተማ የተጀመረውን... read more
ምላሽ ይስጡ