በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
ከ1ሺሕ በላይ ህገ-መንግስታዊ ጉዳዮች መጣራታቸው ተገለጸ
ሐምሌ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) - በ2017 በጀት ዓመት ከ1ሺሕ በላይ ህገ-መንግስታዊ ጉዳዮችን ማጣራቱን የህገ-መንግስት ጉዳዮች አጣሪ ጉባኤ ለመናኸሪያ ሬዲዮ... read more
በአሜሪካ እና የብሪክስ አባል አገራት መካከል የሚፈጠር ውጥረት እና የንግድ ፉክክር ለአዳጊ ሃገራት የኢኮኖሚ ውድቀት ሊፈጥር ይችላል ተባለ
ኅዳር 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በዓለም አቀፉ ገበያ ላይ በበላይነት ያለው የመገበያያ ገንዘብ የሀገራቱን የፖለቲካ ሁኔታ የሚወስን እንደመሆኑ፣ ኢትዮጵያ ከበለጸጉ... read more
ከ’ኒያ ፋውንዴሽን ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ እሌኒ ዳምጠው ጋር የተደረገ ቆይታ
https://youtu.be/mGoRJ_xcaHE
read more
ሚኒ ፓኪው ወደ ቦክሱ አለም እንደሚመለስ አሳውቋል
በ2021 የቦክስ ጓንቱን የሰቀለው አንጋፋው ቡጢኛ ማኒ ፓኪው ከስፖርቱ ራሱን አግልሎ በማህበራዊ እና ፖለቲካዊ ጉዳዮች ላይ ተጠምዶ በሀገሩ ፊሊፒንስ ከ2016-22... read more
በግ እየጠበቀች የነበረችን የ9 ዓመት ህጻን አስገድዶ የደፈረ የ60 ዓመት አዛውንት በጽኑ እስራት ተቀጣ
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጋሞ ዞን ቦረዳ ወረዳ ነዋሪ የሆኑት ተከሳሽ አቶ እሳቱ ዳንጎረ የተባለው የ60 ዓመት አዛውንት ጽኑ እስራት የተወሰነበት... read more
አቶ ጌታቸው ረዳ ያወጡት መረጃ መንግስት በትግራይ ክልል የተፈጸመውን የወንጀል ድርጊት ጣልቃ ገብቶ እንዲከታተል የሚያስገድድ ነው ተባለ
አቶ ጌታቸው ረዳ ያወጡት መረጃ መንግስት በትግራይ ክልል ያለውን የወንጀል ድርጊት ጣልቃ ገብቶ እንዲከታተል የሚያስገድድ ነው ሲሉ ጣቢያችን ሃሳባቸውን ያሳፈሩ... read more
”ሪሰርች ዎች” ያወጣውን ሪፖርት መነሻ በማድረግ በኢትዮጵያ የሚደረጉ የጥናትና ምርምር ፅሁፎች ትክክለኛ አለመሆናቸውን ባደረገው ጥናት ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ገለጸ
ኢትዮጵያ የጥናት እና ምርምር ውጤቶችን በመቅዳት በአለም ቀዳማዊ ሀገር መባሏን ተቀማጭነቱን በሕንድ ሀገር ያደረገው አለም አቀፍ ሪሰርች ዎች የተሰኘ ተቋም... read more
ማንቸስተር ዩናይትድ በአዲስ ባለሀብት እጅ ሊወድቅ መድረሱን ቱርኪ አል-ሼክ ፍንጭ ሰጡ
መስከረም 29 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)የሳዑዲ ዓረቢያ የስፖርት እና የመዝናኛ ባለሥልጣን እንዲሁም ታዋቂው የቦክስ ፕሮሞተር ቱርኪ አል-ሼክ የእንግሊዙን ታላቅ ክለብ ማንቸስተር... read more
በበይነ መረብ ይጀመራል ተብሎ የነበረው የምልክት ቋንቋ ትምህርት በግብዓት እና በባለሙያ እጥረት ምክንያት መጀመር አለመቻሉ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራሰ ገዝ የመንግስት ተቋም ከሆነ በኋላ በመማር ማስተማር ሂደት ውስጥ ተደራሽነቱን ለማስፋት በርካታ ስራዎችን እየሰራ ቢገኝም በበይነ... read more
ምርጫ ቦርድ በተለያዩ አካባቢዎች ለእስር የተዳረጉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራርና አባላት እንዲፈቱ እየወተወትኩ ነዉ አለ
የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎችና አመራሮች ላይ የሚደረገውን አስርና መንገላታትን እንደሚያቅና ይህንኑ ችግር ለመፍታት ጥረቶችን በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
የብሄራዊ ምርጫ... read more
ምላሽ ይስጡ