በሀገራዊ ምክክር ሂደት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ሚና ምንድን ነው? ድምፃቸውን ለሕዝብ በማሰማት እና የኅብረተሰቡን ግንዛቤ በማስፋት ረገድ ምን አከናወኑ? በዚህ ሳምንታዊ ፕሮግራም ላይ የኢትዮጵያ ሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት የህግ እና ፖሊሲ ጉዳዮች ዳይሬክተር አቶ ዘላለም እሸቱ ጋር ቆይታ አድርገናል። በቆይታችን የተነሱት ቁልፍ ነጥቦች: የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ኅብረተሰብን በማንቃት፣ በማስተማር እና መረጃን በማሳወቅ ረገድ የሠሩት ሰፊ ሥራ። የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ምክር ቤት በኅብረተሰቡ ዘንድ ግንዛቤ በመፍጠር ረገድ ያከናወናቸው ክንዋኔዎች። በአጠቃላይ የሲቪል ማኅበራት ድርጅቶች ሥራዎች በሀገራዊ ምክክሩ ሂደት የፈጠሩት ተጽዕኖ። የፕሮግራም ጊዜ: ፕሮግራሙ ዘወትር ሐሙስ ከ11፡00 ሰዓት ጀምሮ አየር ላይ ይውላል። ሰዓትዎን አስይዘው ይከታተሉ!
Related Posts
የልማት ተነሺዎች የቤተ እምነት አገልግሎት ጥያቄ
https://youtu.be/mqX1sYFeSDI
read more
ከ200 በላይ የሚሆኑ የቀንድ ከብት ነጋዴዎች ንግድ ፍቃድ መውሰዳቸው ተገለጸ
ከዚህ ቀደም በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ አከባቢዎች በህገወጥ መንገድ የቀንድ ከብት ንግድ ሲያከናውኑ የነበሩ ከ200 በላይ ነጋዴዎች ህጋዊ የንግድ ፍቃድ... read more
ታዋቂነትን ብቻ መሰረት ያደረጉ የጋዜጠኝነት ቅጥሮች ሙያዊ አሰራሮች እንዲጣሱ እያደረገ መሆኑ ተጠቆመ
ኅዳር 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የተለያዩ የመገናኛ ብዙሃን ጣቢያዎች በተለያዩ የሙያ ዘርፍ ላይ ያሉ ነገር ግን ፍላጎት ያላቸዉ ሙያተኞችን እንደሚቀጥሩ... read more
ከመጋቢት ወር ጀምሮ በከተማዋ ወደ 28 የሚደርሱ ሆቴሎች እና ሬስቶራንቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል ተባለ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ከመጋቢት ወር ጀምሮ ደንብ እና መመሪያ ተላልፈዋል የተባሉ ወደ 28 የሚጠጉ ሆቴሎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው፣ የከተማ አስተዳደሩ... read more
ኢጋድ የአንካራውን ስምምነት እንደሚደግፍ ገለጸ
ታኅሳስ 03 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መንግስት መካከል የተደረሰውን ስምምነት እንደሚደግፍ አስታወቀ።
ስምምነቱን... read more
የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር ለአማራ ክልል ከ5 ሚሊየን ብር በላይ የሚሆን የምግብ ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ
ታኅሳስ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢትዮጵያ ቀይ መስቀል ማህበር በአማራ ክልል በተከሰተው ድርቅ የከፋ ችግር ላይ ለሚገኙ ዜጎች ከ5 ሚሊዮን ብር... read more
ጎዳና ላይ ያሉትን ጨምሮ ከ1መቶ ሺህ በላይ ለሚሆኑ ሴት ልጆች የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ሊሰጥ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የማህፀን በር ካንሰር መከላከያ ክትባት ከታህሳስ 21 እስከ ታህሳስ 25 ቀን 2017... read more
በትግራይ ክልል የሜርኩሪ መርዛማ ኬሚካል በከፍተኛ ሁኔታ አደጋ እያደረሰ መሆኑ ተገለጸ
በክልሉ በማዕድን ዘርፍ ላይ በተደረገ ጥናት በአከባቢው የሜርኩሪ መርዛማ ኬሚካል አጠቃቀም ከፍተኛ አደጋ እያደረሰ መሆኑን ለመናኸሪያ ሬዲዮ የገለጹት በትግራይ ክልል... read more
1ሺህ 500 የሚሆኑ እና ከአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ዜጎች ተሳታፊ የሚሆኑበት 3ኛው የስራ ዕድል ፈጠራ ፎረም ሊካሄድ እንደሆነ ተገለጸ
ሰኔ 27 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ኢትዮጵያ ካላት እምቅ የሰው ሀይል መካከል ወጣት ክፍሉ ይገኝበታል ያለው የኢፌድሪ የስራ እና ክህሎት ሚኒስቴር ነው።
የሚኒስቴር... read more
ምላሽ ይስጡ