የባህር ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ አገልግሎት በተያዘው የበጀት ዓመት 9 አዳዲስ መርከቦችን እና ከ400 በላይ ከባድ ተሽከርካሪዎችን በግዢ እንደሚያስገባ አስታወቀ