ከወላጅነት መብትና ቀለብ አወሳሰን ጋር በተገናኘ የኢ-መደበኛ የገቢ ምንጭ ያላቸዉ ወላጆች ገቢን ለማወቅና ለማስፈጸም  አለመቻሉ ስራዉን ፈታኝ እንዳደረገዉ ተጠቆመ