በክልሉ የአጀንዳ ማሰባሰብ እና የምክክር ሂደት እንዳይካሄድ ለማደናቀፍ የሚሰሩ አካላት እኩይ ተግባራቸውን ቢቀጥሉም፤ ህዝቡ ጦርነትን እምቢ እንዲልና ከሰላም ፈላጊው ጎን እንዲቆም ጥሪ ቀረበ