ድምፃዊ ዓምደ-ገብርኤል አድማሱ አዲሱን “ወሄነት” የሚል መጠሪያ ያለውን ሶስተኛ አልበሙን የፊታችን እሁድ ለሙዚቃ አፍቃርያን ሊያቀርብ ነው