በኢትዮጵያ በቅርቡ በተደረገ ጥናት 37 በመቶ የሚሆነው የህብረተሰብ ክፍል የኤሌክትሪክ ሃይል አገልግሎት ተጠቃሚ እንዳልሆነ ተገለጸ