ምክር ቤቱ የውጭ ዜጎች የማይንቀሳቀስ ንብረት ባለቤት ወይም ባለይዞታ ረቂቅ አዋጅ ላይ ህዝባዊ ወይይት ለማድረግ ጥሪ ቢቀርብም የተገኘ ሰው አለመኖሩ ተገለጸ