አንድ መርማሪ በግዴታ ስራ ላይ እያለ ከአቅሙ በላይ በሆነ መንገድ ከግድያ ውጪ ማንኛውንም ወንጀል ከፈፀመ ተጠያቂ የማይሆንበት አንቀጽ በምክር ቤት ጸደቀ