ከመንግስት ጋር የ12 ቢሊዬን ብር የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያ ግብአቶችን ለማቅረብ ከስምምነት ቢደረስም በፋይናንስ ችግር ምክንያት በታሰበው ልክ ማምረት አለመቻሉ ተገለጸ