በክለቦች ትልቁ የውድድር መድረክ በሆነው በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ የግማሽ ፍፃሜ ቀሪ ጨዋታ ዛሬ ምሽት በኢንተርሚላን እና ባርሴሎና መካከል ይከናወናል