የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያውን መነሻ ያደረገ የንግድ ስርአት እንዳይኖር ለማድረግ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ነጋዴዎች ላይ በተወሰደ እርምጃ ከ42 ቢሊዮን በላይ ገንዘብ ለመንግስት ገቢ መደረጉ ተገለጸ