ለ2017/18 የምርት ዘመን ግብዓት 55,000ሜ/ቶን ዳፕ የተሰኘ የአፈር ማዳበሪያ የጫነችው MV DIONISIS የተባለችው 20ኛዋ መርከብ ጅቡቲ ወደብ ደርሳ የማራገፍ ኦፕሬሽን መጀመሯ ተገለጸ