የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከመጪው ቅዳሜ መጋቢት 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ በባህርዳር ከተማ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
Related Posts

የህጻናት ፍትህ የማግኘት መብት ተገቢ ትኩረት እያገኘ አለመሆኑ እንዳሳሰበው የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን ገለጸ
ህጻናት ለሚገባቸው ፍትህ ተገቢውን ትኩረት ሰጥቶ በመስራት ረገድ የሚመለከታቸው አካላት በቅጡ እየሰሩ እንዳልሆነ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።
ዛሬም... read more
ኢጋድ የአንካራውን ስምምነት እንደሚደግፍ ገለጸ
ታኅሳስ 03 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነመንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ) በኢትዮጵያ እና በሶማሊያ መንግስት መካከል የተደረሰውን ስምምነት እንደሚደግፍ አስታወቀ።
ስምምነቱን... read more
በቀጣይ ሁለት ሳምንታት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ ስራ እንደሚጀመር ተገለጸ
ኅዳር 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በመጪው ሁለት ሳምንት ውስጥ በኦሮሚያ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ በይፋ... read more

በአማራ ክልል ሁለት ሰዎች ላይ የኤም ፖክስ (Mpox) ቫይረስ መገኘቱ ተገለጸ
በአማራ ክልል ኤም ፖክስ (MPox) ተላላፊ ቫይረስ በሽታ በመተማ እና ባሕርዳር ከተሞች በሁለት ሰዎች ናሙና ተወስዶ መረጋገጡን የአማራ ክልል የኅብረተሰብ... read more

በአማራ ክልል ያለው ግጭት ከቀጠለ በርካታ ወገኖች ለአዕምሮ ጤና ችግር ይጋለጣሉ ተባለ
ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከተለያዩ ተቋማት ጋር በመተባበር በአማራ ክልል ከሕወሀት ጦርነት ጀምሮ እስካሁን ድረስ ያሉ ግጭቶች እና ውጥረቶች በተማሪዎች፣ በሴቶች፣... read more
የቁርጥ ቀኑ አርበኛ የሕይወት ፍፃሜ. . . ጀግናው በላይ ዘለቀ (አባኮስትር)
https://youtu.be/yas3ybFrj40
"አንች አገሬ ኢትዮጵያ! እውነት በድዬሽ ከሆነ ነፍሴን አይቀበላት። አልበደልኩሽ ከሆነም ወንድ አይብቀልብሽ!”
♻️ከ80 ዓመታት በፊት ልክ በዛሬዋ ዕለት ጥር 5 ቀን... read more

በእሳት አደጋ ሰራተኞች ፍቅር የወደቀው ግለሰብ የገዛ ቤቱን በአንድ ሌሊት ሁለት ጊዜ በእሳት በማያያዙ የእግድ እስር ተፈረደበት
በእግሊዝ ኖርዘምበር ላንድ የሚኖረው የ26 ዓመቱ ወጣት ጄምስ ብራውን ለእሳት አደጋ ሰራተኞች ካለው ከፍተኛ ፍቅር የተነሳ በዚህ ስራ ለመሳተፍ ያደረገው... read more

በህገ ወጥ መንገድ 24 ሰዎችን ሲያጭበረብሩ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋም አካባቢ በመሆን አስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት መሰጠት ቆሟል እኛ እናሰራላችሁ በማለት ተቋሙ ለ5 ቀን 20 ሽህ የሚያስከፍለውን... read more
በኢትዮጵያ የአንበሳ ዝርያ የመጥፋት አደጋ ተጋርጦበታል ተባለ
ጥር 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተለያየ ጊዜ በተደረገ ጥናት በኢትዮጵያ ውስጥ ያሉት የአንበሶች ቁጥር መቀነስ በዋነኝነት የመኖሪያ ቦታቸው መጥፋት እንደሆነ... read more
የገና በዓልን ተከትሎ 6 ቀለል ያሉ አደጋዎች መከሰታቸውን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ
ታኅሳስ 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የገና በዓልን ተከትሎ 6 ቀለል ያሉ አደጋዎች መከሰታቸውን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር... read more
ምላሽ ይስጡ