የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከመጪው ቅዳሜ መጋቢት 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ በባህርዳር ከተማ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
Related Posts

የሀገር ውስጥ የቡና ፍላጎት መጨመር ወደ ውጭ በሚላከው ምርት ላይ ተጽዕኖ እያሳደረ ነው ተባለ
ሚያዚያ 08 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ) ኢትዮጵያ በቡና ምርቷ የምትታወቅ ሲሆን አሁን ላይ የሀገር ዉስጥ የቡና ፍላጎት መጠን በመጨመሩ ወደ... read more

አማርኛ ቋንቋን የአፍሪካ ህብረት የስራ ቋንቋ ለማድረግ የሚደረጉ ጥረቶች አሁንም መቀጠል እንዳለባቸዉ ተጠቆመ
38ኛዉ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባዔ በመጪዉ ቅዳሜና እሁድ እንደሚካሄድ ይታወቃል፡፡
ህብረቱ በተለያዩ ጊዜያት የተለያዩ አጀንዳዎችን በማንሳት በጉባዔው ካሉ የህብረቱ መሪዎችን የማወያየት... read more
የአሥራ አንድ ዓመት ሕፃን ልጅ በማገት 4 ሚሊዮን ብር የጠየቀው በቁጥጥር ሥር ዋለ
ታኅሳስ 08 ቀን 2017 ዓ.ም(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ ለሚ ከተማ የአስራ አንድ... read more

በፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከ1ሺህ 5መቶ በላይ የእግር መዞር እክል የገጠማቸዉ ህፃናት መገኘታቸው ተገለፀ
የፖሊዮ ክትባት ዘመቻ ከዚህ ቀደም ባልተደረገባቸው 10 ክልሎች የተካሄደ ሲሆን ከተቀመጠው እቅድ በላይ ከ5 ዓመት በታች ያሉ ህፃናት መከተባቸውን የኢትዮጵያ... read more

ከመንግስት ጋር የ12 ቢሊዬን ብር የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያ ግብአቶችን ለማቅረብ ከስምምነት ቢደረስም በፋይናንስ ችግር ምክንያት በታሰበው ልክ ማምረት አለመቻሉ ተገለጸ
ከመንግስት ጋር የመድሃኒትና የህክምና ግብአቶችን ለማምረት ከስምምነት ለስራ ማስኬጃ የሚሆን ገንዘብ ባለመገኘቱ በታሰበው ልክ እንዳይሰራ ምክንያት መሆኑን የኢትዮጵያ የመድሃኒትና የህክምና... read more

ምርጫ ቦርድ በተለያዩ አካባቢዎች ለእስር የተዳረጉ የፖለቲካ ፓርቲ አመራርና አባላት እንዲፈቱ እየወተወትኩ ነዉ አለ
የብሄራዊ ምርጫ ቦርድ በፖለቲካ ፓርቲዎችና አመራሮች ላይ የሚደረገውን አስርና መንገላታትን እንደሚያቅና ይህንኑ ችግር ለመፍታት ጥረቶችን በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አስታውቋል፡፡
የብሄራዊ ምርጫ... read more

ከሰሞኑን በጸደቀው አዋጅ 1387/2017 መሰረት የሚደረገው ምርመራ ከመደበኛው የወንጀል ምርመራ ሂደት በተለየ ዘዴ መሆኑ ተገለጸ
ሰኔ 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የቀድሞውን አዋጅ 780/2005ን ለማሻሻል የወጣው እና ሰኔ 10/2017 ዓ.ም በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በጸደቀው አዋጅ 1387/2017... read more

የምክር ቤት አባላት የሚከፈለን ወርሃዊ ደመወዝና አበል በቂ አይደለም አሉ
ሰኔ 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ ልዩ ስብሰባ የተካሄደ ሲሆን የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች... read more
የትራንስፖርት አገልግሎቱ ላይ የሚነሱ አጠቃላይ ችግሮችን ለመቅረፍ የሰው ሃይል እጥረት እንዳለበት ቢሮዉ ገለጸ
ኅዳር 26 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ብቁ የሰው ሃይል እንደሌለዉ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።
አሁን... read more

ሽብርተኝነትን እንዋጋ ስትል ህንድ ለኢትዮጵያ ጥሪ አቀረበች
ሽብርተኝነትን እንዋጋ ስትል ህንድ ለኢትዮጵያ ጥሪ ለማቅረብ ከገዢው እና ተቃዋሚ ፓርቲ የተውጣጡ የምክር ቤት አባላት ልዑክን ወደ ኢትዮጵያ መላኳን በኢትዮጵያ... read more
ምላሽ ይስጡ