የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከመጪው ቅዳሜ መጋቢት 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ በባህርዳር ከተማ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
Related Posts
የፕሪቶሪያው የሠላም ስምምነት በአህጉሪቱ ያሉትን የጸጥታ ችግሮች ለመፍታት ተሞክሮ ሊወሰድበት ይገባል ተባለ
በ38ተኛ የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ጥቅምት 23/2015 ዓ/ም በደቡብ አፍሪካ ፕሪቶሪያ የተከናወነው የሰላም ስምምነት ለአፍሪካዊ ችግር አፍሪካዊ መፍትኤ የሚለው እሳቤ... read more
የጃባን ሺንካንሰን የተሰኘው የባቡር አገልግሎት ከ60 ዓመት በላይ ምንም አይነት አደጋ አድርሶ አያውቅም ተባለ
ነሐሴ 11 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በጃፓን የሚገኘው “ሺንካንሰን” የተሰኘው ፈጣን ባቡር አገልግሎት ከ60 ዓመታት በላይ ባስቆጠረው ታሪኩ አንድም ገዳይ አደጋ... read more
የምድር ህልውና አደጋ ላይ ነው
🔰ሳይንሳዊ ግኝቶች ምን ይላሉ?
ሰኔ 28 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ናሳ እና ቶሆ ዩኒቨርሲቲ ባደረጉት የቅርብ ጊዜ ጥናት፣ ምድር ለዘለቄታው የመኖሪያ ምቹነት... read more
በአጀንዳ ልየታ ወቅት በተሳታፊዎች የተነገሩ መረጃዎችን እንደ አጀንዳ ማራገብ አግባብነት የለውም ተባለ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሀገራዊ ምክክሩ የአጀንዳ ልየታ ወቅት በተሳታፊዎች የሚነገሩ ጉዳዮችን እንደ አጀንዳ በመውሰድ ማሰራጨት እንደማይገባ የገለጸው የኢትዮጵያ... read more
በሰሜን ጎንደር ዞን በደባርቅ ወረዳ በደረሰ ከፍተኛ የመኪና አደጋ የሰው ሕይወት አለፈ
በሰሜን ጎንደር ዞን በደባርቅ ወረዳ ልዩ ስሙ አበርጊና ቀበሌ በደረሰ ከፍተኛ የመኪና አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት ማለፉ ተሰምቷል፡፡
በአደጋው ከሟቾች በተጨማሪ... read more
ከዛሬ ታህሳስ 23 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ በአዲስ አበባ በሚገኙ በሁሉም ባንኮች አዲስ የባንክ ሒሳብ ለመክፈት የፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ (የፋይዳ ቁጥር) ይዞ መቅረብ ግዴታ መሆኑ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገልጿል፡፡
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት የሚከተሉትን የስቱዲዮ ስልኮቻችን ይጠቀሙ
👉011-639-28-52👉011-639-37-63
የቀጥታ ስርጭት 👉 📻 (https://worldradiomap.com/et/play/menaharia) radio 99.1 (https://stream.zeno.fm/yw8poig9iwtuv)
✅ https://t.me/menaharia_fm
✅https://x.com/MenahriaFm99_1
ትክክለኛውን የመናኸሪያ... read more
“ፎቶዬ አላማረኝም!” – ተፈላጊ ወንጀለኛ ለፖሊስ ‘ሰልፊ’ ልኮ ራሱን አሳልፎ ሰጠ
👉ወንጀለኛው በፖሊስ እየተፈለገ ፖሊስ የለጠፈውን ፎቶ ሲመለከት "ፎቶዬ አያምርም" ብሎ ሌላ የሰልፊ ፎቶ አንስቶ ለፖሊስ በመላኩ በቁጥጥር ስር ውሏል ነው... read more
ወደ ተሃድሶ ማዕከላት የሚገቡ ታጣቂዎች መሳሪያቸውን ማስፈታት ተቀዳሚ ተግባር ሊሆን እንደሚገባ ተጠቆመ
ኅዳር 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) መንግስት የሃገሪቱን ሰላም ለማረጋገጥ ከታጣቂዎች ጋር የተለያዩ የሰላም ስምምነቶችን እያደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡ ሰላማዊ ስምምነትን የሚቀበሉ... read more
ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ፌዴራላዊ መንግስት ጋር እያካሄደችው ያለው ግንኙነት የባህር በር ለማግኘት የተሻለ ዲፕሎማሲያዊ አካሄድ ነው ተባለ
ጥር 06 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ኢትዮጵያ ከሶማሊያ ፌዴራል መንግስት ጋር እያካሄደችው ያለው ግንኙነት የባህር በር ለማግኘት የተሻለ ዲፕሎማሲያዊ ሂደት መሆኑን አምባሳደሮችና... read more
አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ
ኅዳር 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የቀድሞው የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር የነበሩት አቶ ብናልፍ አንዱዓለም ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ሆነው ተሾሙ።
የሰላም ሚኒስቴር ሚኒስትር... read more
ምላሽ ይስጡ