በውክልና በተሰጣቸው የተሽከርካሪ ዓመታዊ የቴክኒክ ምርመራ ፈቃድ ላይ የጎላ ክፍተት በፈጸሙ ተቋማት ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ