በሀገሪቱ ያሉትን አጠቃላይ የወተት ማቀነባበሪያዎችን የምርት ጥራት ማረጋገጥ የሚችል ቤተሙከራ ተገንብቶ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ተገለጸ