የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከመጪው ቅዳሜ መጋቢት 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ በባህርዳር ከተማ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
Related Posts
በቀጣይ አስር ቀናት ውስጥ የሚኖረው የአየር ንብረት በአትክልቶችና በሰብሎች እድገት ላይ አሉታዊ ተጽእኖ አለዉ ተባለ
ታኅሳስ 03 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በሰሜን ምስራቅ፣ በምስራቅ፣ በመካከለኛዉና በደቡብ ደጋማ የሀገሪቱ አካባቢዎች ላይ የሌሊትና የማለዳዉ ቅዝቃዜ በአንጻራዊ ሁኔታ የሚጠናከር... read more

👉ቆይታ ከቢኒያም በለጠ ጋር
በመናኸሪያ ሌማት ዝግጅት የመናኸሪያ እንግዳ ፕሮግራም
በመናኸሪያ እንግዳ ፕሮግራማችን #ከመቄዶኒያ የአዕምሮ ህሙማን እና የአረጋዊያን መርጃ መዕከል መስራች #ቢኒያም በለጠ እንግዳችን በመሆን... read more

በመዲናዋ ሰርግን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈጽሙ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ ይገባል👉ፖሊስ
በአዲስ አበባ ከተማ በዓላትና ሰርግን ምክንያት በማድረግ የትራፊክ መጨናነቅ የሚፈጽሙ መንገድ የሚዘጉ አሽከርካሪዎች ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አሳሰበ።
ሕብረተሰቡ... read more
ራሱን የኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት እያለ የሚጠራው ቡድን በምክክሩ እየተሳተፉ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 14 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የዜጎችን ሰላም ለማስፈን በኢትዮጵያ እየተካሄደ ያለው ምክክር አስፈላጊ መሆኑን በኦሮሚያ ክልል የባለድርሻ አካላት የምክክር መድረክ... read more

38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ ይጀመራል
38ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ ዛሬ የሚጀመር ሲሆን ጉባኤው “የማካካሻ ፍትህ ለአፍሪካውያን እና ዘርዓ አፍሪካውያን“ በሚል መሪ ሀሳብ ላይ ትኩረቱን... read more

በኢትዮጵያ ፖስታ ተቀጥሮ ሲሰራ የተቋሙን ገንዘብ ለግል ጥቅሙ አውሏል የተባለው ግለሰብ በጽኑ እስራት ተቀጣ
በኢትዮጵያ ፖስታ አገልግሎት ተቀጥሮ ሲሰራ ከተለያዩ የክፍያ አይነቶች የተሰበሰበ ገንዘብን ለግል ጥቅሙ አውሏል የተባለው ግለሰብ በጽኑ እስራትና በገንዘብ መቀጣቱ ተነግሯል፡፡
ተከሳሽ... read more

ሃምሳ በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት በባቡር ለማጓጓዝ እየተሰራ ነው- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር
መጋቢት 13 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ)በየአመቱ የማጓጓዝ አቅሙን እያሳደገ የመጣው የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ ሃምሳ በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት... read more

ለጎረቤት ሀገራት ጠብ አጫሪ እንቅስቃሴዎች ጠንካራ ዲፕሎማሲያዊ ምላሽ ያስፈልጋል ተባለ
በኢትዮጵያና ኤርትራ ህዝቦች መካከል ያለዉን አዎንታዊ ግንኙነት በሚያሳይ መልኩ እና በኤርትራ በኩል ያለውን ነባራዊ ጠብ ቀስቃሽ እንቅስቃሴ ብስለት በሚስተዋልበት ዲፕሎማሲያዊ... read more
ኢትዮ ቴሌኮም ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንደሚያስፈልገው ገለጸ
ታኅሳስ 23 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በተያዘው በጀት ዓመት በተለያዩ ገጠራማ የሃገሪቱ ክፍሎች ለአገልግሎት ማስፋፊያ ስራ ከ1 ቢሊዮን ዶላር በላይ እንሚያስፈልግ... read more

ባለፉት ስምንት ወራት ለ20 ሚሊየን ዜጎች የወባ ምርመራ ተደርጎላቸዉ 8.2 ሚሊየን የሚሆኑት በደማቸዉ ዉስጥ ወባ መገኘቱ ተገለጸ
አለም አቀፉ የወባ ቀን የፊታችን ሚያዝያ 17 ቀን 2017 በጅማ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ ኹነቶች እንደሚከበር በተገለጸበት የጤና ሚኒስቴር መግለጫ ላይ የጤና... read more
ምላሽ ይስጡ