የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የአማራ ክልል የአጀንዳ ማሰባሰብ የምክክር መድረክ ከመጪው ቅዳሜ መጋቢት 27/2017 ዓ.ም ጀምሮ በባህርዳር ከተማ ለማካሄድ ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል፡፡
Related Posts
የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ አካል የሆነዉ የጥቀር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታልን ራስ ገዝ የማድረግ ስራዉ እስካሁን በተግባር አለመጀመሩ ተገለጸ
ጥር 08 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጤና ሳይንስ ኮሌጅ ስር ከሚገኙ አምስት ተቋማት መካከል አንዱ የሆነዉን የጥቁር አንበሳ... read more
በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው አሥራ አንድ ተጠርጣሪዎች ክስ ተመስርቶባቸዋል – የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ
ሕዳር 18 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በከባድ የሙስና ወንጀል ምርመራ የተጣራባቸው አሥራ አንድ ተጠርጣሪዎች ክስ እንደተመሰረተባቸው የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ አስታውቋል።
ክስ የተመሰረተባቸውም1ኛ ተከሳሽ... read more
የፈረንጆች አዲስ ዓመት በዓልን ምክንያት በማድረግ ርችት እንደሚተኮስ የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት አስታወቀ
ታኅሳስ 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢ.ፌ.ዴ.ሪ ብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት የደህንነትና ልዩ ኦፕሬሽን ዋና መምሪያ ዛሬ ታህሳስ 22 ቀን 2017... read more
በምክር ቤቱ የተጓደሉ የቋሚ ኮሚቴ አመራሮች ተሰየሙ
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ4ኛ ዓመት የስራ ዘመን በ27ኛ መደበኛ ስብሰባው በምክር ቤቱ የተጓደሉ የቋሚ ኮሚቴ አመራሮችን ሰይሟል፡፡
አፈ ጉባኤ... read more
የገና በዓልን ተከትሎ 6 ቀለል ያሉ አደጋዎች መከሰታቸውን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን አስታወቀ
ታኅሳስ 30 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የገና በዓልን ተከትሎ 6 ቀለል ያሉ አደጋዎች መከሰታቸውን የአዲስ አበባ እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር... read more
በአንዳንድ ተቋማት ስር ያሉ አሰሪዎች ለሰራተኞቻቸው ጥብቅና በመቆማቸው ብቻ ከስራ ገበታቸው የመፈናቀል አደጋ እያጋጠማቸው መሆኑን የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን ገለጸ
የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌዴሬሽን /ኢሰማኮ/ በአንዳንድ ተቋማት ስር የሚገኙ አሰሪዎች ለሰራተኞቻቸው ጥብቅና በመቆማቸው ብቻ ከስራ ገበታቸው የመፈናቀል አደጋ እያጋጠማቸው መሆኑን... read more
በከተማዋ 19 መስመሮች እስከ ምሽት 4 ሰዓት በቋሚነት የአውቶቢስ የትራንስፖርት አገልግሎት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 21 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በአዲስ አበባ ከተማ የአውቶቢስ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሚሰጡ መስመሮች 19ኙ በቋሚነት እስከ ምሽት 4፡00 ሰዓት አገልግሎት... read more
የውጫሌ የውል ስምምነት የተደረገበት ቦታን መስታወስ የሚችሉ ስራዎች እየተሰሩ ቢሆንም በተፈለገው ልክ አለመሆኑ ተገለጸ
የዉጫሌ የዉል ስምምነት ለአድዋ ጦርነት መነሻ ምክንያት መሆኑ የሚታወቅ ነዉ፡፡ ይህ ስምምነት የተደረገዉ አምባሳል ወረዳ በተገኘዉ በታሪካዊቷ ዉጫሌ መሆኑን የሚታወቅ... read more
ከሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን ለትግራይ ልማት ማህበር የተሰጠ ማሳሰቢያ
ሙሉ መግለጫው ከታች ተያይዟል
ጉዳዩ፡ ማህበሩ በቅርቡ ያካሄደው ጉባኤን ይመለከታል
የትግራይ ልማት ማህበር (ትልማ) በሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች አዋጅ ቁጥር 1113/2011 መሰረት በመዝገብ... read more
ምላሽ ይስጡ