በሰሜኑ ጦርነት በክልል የወደሙ ትምህርት ቤቶች አሁንም ሙሉ በሙሉ ተጠግነው ባለመጠናቀቃቸው በዛፍ ስር ትምህርት እየተሰጠ መሆኑን የትግራይ ክልል አስታወቀ