በተደመሰሰ ፣በታጠፈ እና በማይታይ የተሽከርካሪ መለያ ሰሌዳ ቁጥር ሲገለገሉ በተገኙ ከ1ሺ በላይ ደንብ ተላላፊዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ