የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
በክልሉም ሆነ በጎንደር አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የልብ ቀዶ ጥገና አገልግሎት ባለመሰጠቱ በህክምናው ዘርፍ ተግዳሮት እየተፈጠረ ነው ተባለ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የህፃናትም ሆነ የአዋቂዎች የልብ ህክምና አገልግሎት የሚሰጡ ባለሙያዎች እና ህክምናው... read more

በህገ ወጥ መንገድ ሰዎችን ድንበር በማሻገር ተሰማርቶ የተገኘ ግለሰብ በ15 ዓመት ፅኑ እስራትና በ10 ሺህ ብር ተቀጣ
በምዕራብ ጎንደር ዞን ገንዳ ውሃ ከተማ በህገ ወጥ መንገድ 4 ሰዎችን በሱዳን በኩል ወደ ሊቢያ ከሀገር ለማስወጣት ሲንቀሳቀስ የተገኘ ግለሰብ... read more

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ ምርመራ አጣርቶ ውጤቱን ይፋ አደረገ
የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በ2017 ዓ.ም ስድስት ወራት ውስጥ በአዲስ አበባ እና በሌሎች የሀገራችን አካባቢዎች የደረሱ የ103 የእሳት ቃጠሎ መንስኤዎችን በፎረንሲክ... read more

ህፃናት በአፍ መፍቻ ቋንቋቸው ተረት ማንበብ እንዲችሉ በ10 አይነት ቋንቋ መፅሀፍ ቀረበ
ኢትዮጵያን ሪድስ ወይም ኢትዮጵያ ታንብብ ከተመሰረተ 22 አመታት ያቆጠረ ሲሆን አላማውም በኢትዮጵያ የንባብ ባህልን ማሳደግ ነዉ፡፡
ህፃናት ከልጅነታቸው የማንበብ ልምድ እንዲኖራቸው... read more
በቻይና 7.1 መጠን ባለው የመሬት መንቀጥቀጥ ከ95 በላይ ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ
ታኅሳስ 29 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቻይና ተራራማ አካባቢ ማክሰኞ ማለዳ በደረሰ ከባድ የመሬት መንቀጥቀጥ ቢያንስ 95 ሰዎች መሞታቸውን እና 130... read more

በህገ ወጥ መንገድ 24 ሰዎችን ሲያጭበረብሩ የተገኙ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
በኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ተቋም አካባቢ በመሆን አስቸኳይ ፓስፖርት አገልግሎት መሰጠት ቆሟል እኛ እናሰራላችሁ በማለት ተቋሙ ለ5 ቀን 20 ሽህ የሚያስከፍለውን... read more

38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን የፀጥታና ደኅንነት ጥምር ኃይል አስታወቀ
በአዲስ አበባ ከተማ ሲካሄድ የቆየው 38ኛው የአፍሪካ ኅብረት የመሪዎች ጉባዔ እና 46ኛው የሥራ አስፈፃሚ ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤ በስኬት መጠናቀቁን... read more
ከ’ኒያ ፋውንዴሽን ስራ አስኪያጅ ወ/ሮ እሌኒ ዳምጠው ጋር የተደረገ ቆይታ
https://youtu.be/mGoRJ_xcaHE
read more
የጣና በለስ ስኳር ፋብሪካ ሰራተኞች ጉዳይ…
https://youtu.be/URhz-qteg9A
read more
ደንበኞች ካሉበት ሆነው ኃይል ለመግዛት የሚያስችሉ ስማርት ቆጣሪዎች እየተገጠሙ መሆኑ ተገለጸ
♻️ቆጣሪዎች ሲቀየሩ ደንበኞች ምንም አይነት ክፍያ አይከፍሉም ተብሏል
👉ለፕሮጀክቱ ትግበራ ከ48 ሚሊየን ዶላር በላይ ወጪ ይደረጋል ተብሏል
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢትዮጵያ... read more
ምላሽ ይስጡ