የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts

ኢትዮጵያ ወጣቱን ያማከለ የዲፕሎማሲ አውድን መፍጠር እንዳለባት ተገለጸ
ወጣቱን በዲፕሎማሲው ዘርፍ ለማብቃት ወጥ እና ተከታታይነት ያለው ስልጠናዎችን መስጠት፤ ተቋማትንም ማደራጀት ይገባል ተብሏል፡፡
በዋቸሞ ዩኒቨርሲቲ የዲፕሎማሲ እና አለም አቀፍ ግንኙነት... read more

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በቀን 11/02/2017 ዓ/ም በጻፈው ደብዳቤ 11 ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎችን እንዳገዳቸው ይታወቃል፡፡
ከእነዚህም ውስጥ 5ቱ ፓርቲዎች /የወላይታ ብሔራዊ ንቅናቄ፤ አዲስ ትውልድ ፓርቲ፤ የጋምቤላ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ፤ የኢትዮጵያ ዲሞክራቲክ ህብረት እና አገው ለፍትህ... read more
ህዝቡን ማወያየት አልቻልንም ያሉ እንደራሴዎችና የክልሉ ምላሽ
https://youtu.be/1rmEngeMVGk
read more

አላስፈላጊ የጨረር ህክምናን በማዘዝ ገንዘብ የሚቀበሉ የጤና ተቋማት አሉ ተባለ
በየሆስፒታሉ የሚገኙና ህክምና ለማድረግ የሚመጡ ታካሚዎች የጨረር ምርመራን በተመለከተ በቂ ግንዛቤ የላቸውም ሲሉ ለመናኸሪያ የገለጹት በኢትዮጵያ ቴክኖሎጂ ባለስልጣን የጨረርና ኒኩለር... read more

ለአጭር ጊዜ ለሚቆይ ዘገባ እና የቀረጻ ስራ ወደ ኢትዮጵያ የሚመጡ ሙያተኞች ቁጥር እየጨመረ መምጣቱ ተጠቆመ
ለአጭር ጊዜ የዘገባ እና የቀረፃ ስራ ወደ ሀገር ውስጥ የሚመጡ የውጪ ሀገር መገናኛ ብዙኃን እና የፊልም ድርጅቶች ቁጥር ከጊዜ ወደ... read more

የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን በርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ ህልፈት የተሰማትን ሀዘን ገለፀች
የኢትዮጵያ ካቶሊክ ቤተክርስቲያን ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ፍራንችስኮስ በ88 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም ድካም ማረፋቸውን እና በዚህም ቤተክርስቲያኗ የተሰማትን ሀዘን ገልጻለች።
ቤተክርስቲያኗ በማህበራዊ... read more
በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ዙሪያ በሚፈጠሩ ሃይቆች በ72 ማህበራት ተደራጅተው የአሳ ማስገር ስራ እንደሚሰሩ የቤንሻንጉል ጉምዝ ክልል አስታወቀ
ኅዳር 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ከኤሌክትሪክ ሃይል ማመንጫነት ባሻገር፤ ተጨማሪ ግድቦችንና ሐይቆችን በመፍጠር በዓሳ ሃብት ላይም... read more
ከሞት ከተለየ ሰው የሚደረገው የኩላሊት ልገሳ አዋጅ
https://youtu.be/_-03kS7GEa0
read more

ጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል በማሽን ብልሽት ምክንያት አጋጥሞት የነበረውን የጨረር ህክምና አገልግሎት መስተጓጎል ማሻሻሉን ገለጸ
ጥር 13 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለካንሰር ህሙማን አገልግሎት ከሚሰጥባቸው ህክምናዎች አንዱ የጨረር ህክምና መሆኑን ተከትሎ በማሽን... read more

የአርበኞች ቀንን በልዩ መልኩ ለማክበር በቂ ቅድመ ዝግጅት መደረጉ ተገለጸ
ዘንድሮ ለ84ኛ ጊዜ የሚከበረውን የአርበኞች ቀንን ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ፋሽስተ ኢጣሊያን በስተመጨረሻ በተሸነፈበት ቦታ ለማክበር ዝግጅቱን ማጠናቀቁን የኢሉ አባበር... read more
ምላሽ ይስጡ