የካቲት 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ለፊንጫ እና ሻንቡ ሰብስቴሽኖች የኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰጠው የጊዶ – ፊንጫ ባለ 230 ኪ.ቮ መስመር በቀን 17/06/2017 ዓ.ም ከቀኑ 6፡00 ሰዓት ጀምሮ ብልሽት በማጋጠሙ ሆሮ ጉዱሩ ዞን ሙሉ በሙሉ፣ የፊንጫ ስኳር ፋብሪካ እና በአካባቢው የኃይል አቅርቦቱ መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት አስታውቋል፡፡
Related Posts
ጀርመናዊ ሐኪም 15 ታካሚዎችን በመድኃኒት ድብልቅ ገደለ በሚል ክስ ለፍርድ ቀረበ
ሐምሌ 07 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በጀርመን ውስጥ አንድ ሐኪም 15 የህክምና እርዳታ የሚያስፈልጋቸውን (palliative care) ታካሚዎችን በመድኃኒት ድብልቅ በመግደል ወንጀል... read more
በኢንዶኔዥያ ትምህርት ቤት መደርመስ አንድ ተማሪ ሲሞት 38 ያህል ጠፍተዋል፤ 77 ተጎጂዎች ሆስፒታል መግባታቸው ተገለጸ
መስከረም 20 ቀን 2018(መናኸሪያ ሬዲዮ)በኢንዶኔዥያ ምስራቅ ጃቫ ግዛት ሲዶአርጆ በሚገኝ አንድ የእስልምና አዳሪ ትምህርት ቤት ውስጥ የአንድ የጸሎት አዳራሽ (ወይም... read more
የወጣቶችን አጀንዳ ገደብ ሳይሰጥ የኢትዮጵያ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ሊቀበል እና እንደሃገር በወጣቶች ላይ የሚነሱ ክፍተቶችን ለማረቅ ሊሰራ እንደሚገባ ተገለጸ
ወጣቶች በሃገር ላይ ከፍተኛዉን አስተዋጾዖ የማድረግ ሃይል እንዳላቸው ይታወቃል፡፡ ታድያ የወጣቶች ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተለያዩ ፖሊሲዎች ቻርተሮች እና አለምአቀፍ ስምምነቶች ሲወጡና... read more
ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከሳዑዲ አረቢያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር መወያየታቸው ተገለጸ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዶ/ር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ ከሳዑዲ አረቢያ ምክትል ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ኢ/ር ዋሊድ ቢን አብዱልከሪም ኤልኬሬጂ ጋር በጽ/ቤታቸው... read more
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምግብና መድኃኒት ባለስልጣን በበጀት አመቱ ወደ 50 ሚሊየን ብር የሚጠጋ ዋጋ የሚያወጣ መድሃኒት ማስወገዱ ተገለጸ
ሰኔ 12 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በባለስልጣኑ የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥጥር ዳይሬክተር አቶ ገልገሎ ኦልጂራ፤ እንደ አገር የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው እና... read more
ትኩረት ያልተሰጠው ፓርኪንሰንስ ህመም እንዴት ይከሰታል? 👉
https://youtu.be/070xgt5tVhk
read more
ባለፉት ሰባት ወራት ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3.84 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የንግድና ቀጣናዊ ትሰስር ሚኒስቴር አስታወቀ
ባለፉት ሰባት ወራት ከሸቀጦች የወጪ ንግድ ከ3.84 ቢሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን ወይም የእቅዱን 146% አፈፃፀም ውጤት መገኘቱን ዶክተር ካሣሁን... read more
መሉጌታ ከበደን (ወሎዬው) የሚዘክር ኮሚቴ ተቋቋመ
ሐምሌ 24 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የቀድሞ የቅዱስ ጊዮርጊስ እና የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የአጥቂ መስመር ተጫዋች የሆነው ሙሉጌታ ከበደን የሚዘክር ኮሚቴ በዛሬው... read more
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተሰሩ ስራዎች ወደሃገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶች በሃገር ውስጥ በመተካት ከ2.8 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
ጥር 01 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በተለያዩ ዘርፎች ላይ ሙሉ በሙሉ እና በከፊል ከውጪ በሚገቡ ምርቶች በሃገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎች በመሸፈናቸው ከዚህ... read more
ትንታኔተመድ በሩዋንዳ ላይ ያወጣው አነጋጋሪ ዘገባትንታኔ
👉
https://youtu.be/F8xA6MAmRB0
read more
ምላሽ ይስጡ