Related Posts
በትግራይ ክልል ያለውን የግጭት ስጋት ለማስቆም ከተለያዩ የአለም ሃገራት ልዑካን ቡድኖች መቀሌ መግባታቸው ተገለጸ
ከአሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ጣሊያን፣ ጀርመን፣ ዴንማርክ፣ ፈረንሳይ እና የአውሮፓ ህብረት ልዑካን ትላንት የካቲት 4/2017 ዓ.ም መቀሌ መግባታቸው ተገልጿል፡፡
ለሉዕካን ቡድኑ በክልሉ በኩል... read more
በሰሜኑ ጦርነት በክልል የወደሙ ትምህርት ቤቶች አሁንም ሙሉ በሙሉ ተጠግነው ባለመጠናቀቃቸው በዛፍ ስር ትምህርት እየተሰጠ መሆኑን የትግራይ ክልል አስታወቀ
የፌዴራል መንግስት፣ የአለም ጤና ድርጅት /WHO/ን ጨምሮ በውጪ ሃገራት ያሉ የትግራይ ተወላጆች የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት የበጀትና የቁሳቁስ ድጋፎችን... read more
የጋምቤላ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት የተለያዩ ሹመቶችን ሰጠ
በዚህም መሰረት፦
አቶ ቻም ኡቦንግ፦ የክልሉ አካባቢና አየር ንብረት ለውጥ ቢሮ ኃላፊ
2.አቶ ኮንግ ጆክ፦ የክልሉ ከተሞች ፕላን ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር
3.አቶ ሙሴ... read more
በኢትዮጵያ ፍቃድ የተሰጣቸው የሂሳብ አዋቂዎች ቢኖሩም በዛው ልክ ህጋዊ ሰውነት የሌላቸው ባለሙያዎች አሉ ተባለ
የኢትዮጵያ የሂሳብ አያያዝ እና ኦዲት ቦርድ እንዳስታወቀው ፍቃድ የተሰጣቸው እና እውቅና ያላቸው የሂሳብ እና የኦዲት ባለሙያዎች ከ1ሺህ 400 እንደማይበልጡ... read more
sport
ቼልሲ የፕሪሚየር ሊግ የመክፈቻ መርሀ-ግብራቸው እንዲሸጋሸግ ለፕሪሚየር ሊጉ ያስገቡት ደብዳቤ ውድቅ ተደረገ
ሐምሌ 04 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የምዕራብ ለንደኑ ክለብ ቼልሲ... read more
ባንኮች እስከ ምሽት 3፡30 ሰዓት ድረስ ክፍት እንዲሆኑ የሚያስገድደዉ ደንብ ከባንኮች አሰራር ጋር የማይጣጣም ነዉ ሲል የባንኮች ማህበር አስታወቀ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወጣው ባንኮች እስከ ምሽት 3:30 ሰዓት ድረስ አገልግሎት እንዲሰጡ የሚያስገድደው መመሪያ ከባንኮች አሠራር ጋር የማይጣጣም መሆኑን... read more
የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተ-ክርስቲያን በጥር ወር መጀመሪያ ላይ እድሳቱን አጠናቆ ለአገልግሎት እና ለጉብኝት ክፍት ይደረጋል ተባለ
ታኅሳስ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከአክሱም ጽዮን ቀጥሎ ሁለተኛው ታላቅ ሥፍራ እንደሆነ የሚነገርለት የመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ቤተክርስቲያን ካስቆጠረዉ እረጅም... read more
2018 ዓ.ም ከበጎ ፍቃደኞች መቅኔ መሰብሰብ እንደሚጀመር ተገለጸ
ሐምሌ 09 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)የኢትዮጵያ ደም እና ህብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት በመጪው አመት መቅኔ መሰብሰብ ሊጀምር እንደሆነ አገልግሎቱ ለመናኸሪያ ሬድዮ... read more
የትራንስፖርት አገልግሎቱ ላይ የሚነሱ አጠቃላይ ችግሮችን ለመቅረፍ የሰው ሃይል እጥረት እንዳለበት ቢሮዉ ገለጸ
ኅዳር 26 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በቂ የትራንስፖርት አገልግሎት ለመስጠት ብቁ የሰው ሃይል እንደሌለዉ የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ለመናኸሪያ ሬዲዮ አስታውቋል።
አሁን... read more
በበጀት ዓመቱ ከ1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የቡና ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው ተባለ
ኅዳር 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በዚህ አመት እንደ ሀገር ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የቡና ምርት ለመሰብሰብ በትኩረት... read more
ምላሽ ይስጡ