Related Posts

በሀገሪቱ ያሉትን አጠቃላይ የወተት ማቀነባበሪያዎችን የምርት ጥራት ማረጋገጥ የሚችል ቤተሙከራ ተገንብቶ አገልግሎት እየሰጠ መሆኑ ተገለጸ
ወደ 25 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ገንዘብ ወጪ በማድረግ፣ በማቀነባበሪያው የሚያልፉ ወተት እና የወተት ተዋጽኦዎች ጥራታቸው እንዲረጋገጥ እየተደረገ መሆኑን የሰበታ አግሮ... read more

የአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተሯ ስለ ኢትዮጵያ አዎንታዊ ሀሳብ ማንሳታቸው ሌሎች አለም አቀፍ ተቋማት ሀገሪቱን ተመራጭ እንዲያደርጉ እድል የሚሰጥ ነዉ ተባለ
የአይ ኤም ኤፍ ዳይሬክተሯ ክሪስታሊና ጆርጂዬቫ በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ መሆናቸው ይታወቃል፡፡
ዳሬክተሯ ከማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ እና ሌሎች ኢኮኖሚያዊ ጉዳዮችን በተመለከተ ለመገናኛ... read more
በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በተሰሩ ስራዎች ወደሃገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶች በሃገር ውስጥ በመተካት ከ2.8 ቢሊየን ዶላር በላይ ወጪ ማዳን መቻሉ ተገለጸ
ጥር 01 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በተለያዩ ዘርፎች ላይ ሙሉ በሙሉ እና በከፊል ከውጪ በሚገቡ ምርቶች በሃገር ውስጥ አምራች ኢንዱስትሪዎች በመሸፈናቸው ከዚህ... read more
✅ቆይታ ከኢ/ር ቢጂአይ ናይከር ጋር
♻️በፀደይ የሬዲዮ ፕሮግራም በመናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ዛሬ ህዳር 19 ቀን 2017 ዓ.ም ከምሽቱ 1፡00-3፡00 ይጠብቁን!
__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት... read more

ማንነትን መሰረት አድርገው እየቀረቡ ያሉ ጥያቄዎችን በተመለከተ እየተደረጉ ያሉ ጥናቶች በመጠናቀቅ ላይ መሆናቸዉ ተጠቆመ
የማንነት እና የወሰን ጥያቄዎች ከተለያዩ የሃገሪቱ አካባቢዎች እየተነሱ መሆኑን ተከትሎ የፌዴሬሽን ምክር ቤት የተለያዩ ጥናቶችን እያስደረገ መሆኑ ይታወቃል፡፡
መናኸሪያ ሬዲዮ ያነጋገራቸው... read more

የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት አስታወቀ
የኢትዮጵያና ኬንያ የደኅንነትና የጸጥታ ተቋማት በሁለቱ ሀገራት ድንበር አካባቢ በሚንቀሳቀሰው የሸኔ ታጣቂ ላይ የተቀናጀ ኦፕሬሽን ማካሄድ መጀመራቸውን የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት... read more

ሃምሳ በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት በባቡር ለማጓጓዝ እየተሰራ ነው- የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር
መጋቢት 13 ቀን 2017 (መናኸሪያ ሬዲዮ)በየአመቱ የማጓጓዝ አቅሙን እያሳደገ የመጣው የኢትዮ-ጅቡቲ ባቡር አ.ማ ሃምሳ በመቶ የሚሆነውን የኢትዮጵያን የወጪ ገቢ ጭነት... read more

በልምድ የሚሰሩ ዜጎችን የስራ ላይ ስልጠና በመስጠት ምርታማነታቸውን ማሳደግ እንደሚገባ ተገለጸ
በተለያዩ ተቋማት እንዲሁም በተለያየ መስክ ላይ የሚገኙና በልምድ የሚሰሩ ዜጎች ያላቸው ምርታማነት አንሳ በመሆኑ በተለያዩ ዘርፎች የሚፈለገውን ያህል ውጤት አለመገኘቱን... read more
ከቅመማ ቅመም ምርት ከ3 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱ ተገለጸ
ታኅሳስ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ከቅመማ ቅመም ምርት የወጪ ንግድ ለማግኘት ከታቀደው እቅድ ከ75 በመቶ በላይ ማሳካት እንደታቻለ የኢትዮጵያ ቡና እና... read more
ምላሽ ይስጡ