የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች ዓርበኞች ማህበር እየሰራ ባለው የታሪክ ማሰባሰብ ሂደት አንዳንድ ዓርበኞች የሚያውቁትን ታሪክ ለመናገር ፈቃደኛ አለመሆናች ችግር እንደፈጠረበት ተገለጸ