”ሪሰርች ዎች” ያወጣውን ሪፖርት መነሻ በማድረግ በኢትዮጵያ የሚደረጉ የጥናትና ምርምር ፅሁፎች ትክክለኛ አለመሆናቸውን ባደረገው ጥናት ማረጋገጡን የኢትዮጵያ ጥናት እና ምርምር ኢንስቲትዩት ገለጸ