Related Posts
የታጁራ ወደብ ተጠቃሚነት ጥያቄ ምላሽ እንዲያገኝ በቅድሚያ ኢትዮጵያ የጀመረችዉን የወደብ ባለቤትነት የጥያቄ ሒደት መቋጨት አለባት ተባለ
ታኅሳስ 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ጅቡቲ በቅርቡ ኢትዮጵያ የታጁራ ወደብን መጠቀም እንደምትችል መግለጿ እና በኢትዮጵያ በኩል ግን ፍላጎት እንዳልተንጸባረቀ ማስታወቋ... read more

ኢትዮጵያ ከፈለችዉ የተባለዉ የአስር ቢሊዮን ብር እዳ ተጨማሪ ማብራሪያን የሚፈልግ ነዉ ተባለ
ጥር 22 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)ኢትዮጵያ ባለፉት አመታት አስር ቢሊዮን ብር እዳ መከፍሏን እንዲሁም በአሁን ወቅት የGDP እና የእዳ ጥምርታዋ ከአራት... read more

በትግራይ ክልል በ1 ሺህ 800 ሄክታር መሬት ላይ የዛፍ አንበጣ መንጋ መከሰቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታወቀ
በትግራይ ክልል አዲስ መጤ ‹የዛፍ አንበጣ› የተባለ ተምች መከሰቱን እና እስከአሁንም በ1 ሺህ 800 ሄክትር መሬት ላይ እንደተሰራጨ በግብርና ሚኒስቴር... read more
ከዛሬ ጀምሮ እስከ ታኅሳስ 6/2017 ዓ.ም ከ692ሺ በላይ ለሚሆኑ ሕጻናት የፖሊዮ ክትባት እየተሰጠ መሆኑ ተገለጸ
ታኅሳስ 03 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ)በአዲስ አበባ ከተማ ጤና ቢሮ ለአራት ቀናት የሚቆይ የሁለተኛው ዙር የልጅነት ልምሻ /ፖሊዮ/ ክትባት ዘመቻ መጀመሩ... read more

የሴቶችን የአመራርነት ተሳትፎ የማሳደግ ስራ በሚፈለገው ልክ አይደለም ተባለ
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ሴቶች ሕፃናት እና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮ ኃላፊ ወ/ሮ ወይንሸት ዘሪሁን፤ ብቁ የትምህርት ደረጃ እና የስነ አመራር... read more
የውጩን የባህል አከባበር መቀላቀል የባህል ወረራ አይደለም ተባለ
https://youtu.be/g_5NdO8hL78
read more

በተደመሰሰ ፣በታጠፈ እና በማይታይ የተሽከርካሪ መለያ ሰሌዳ ቁጥር ሲገለገሉ በተገኙ ከ1ሺ በላይ ደንብ ተላላፊዎች ላይ እርምጃ መወሰዱን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ
አግባብነት ካለው አካል የተሰጠን የተሽከርካሪ መለያ ሰሌዳ ቁጥር በሚታይና ግልፅ በሆነ መልኩ በተሽከርካሪው አካል ላይ መለጠፍ እንደሚገባ በአዋጅ ተደንግጓል፡፡ ይሁን... read more

የወሰን እና የማንነት ጥያቄዎችን ማስመለስ የምክክር ኮሚሽኑ ትልቁ ስራው እንዲያደርገው ተጠየቀ
የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክር ኮሚሽን ከህብረተሰቡ ከሰበሰባቸው አጀንዳዎች፣ የወሰን እና የማንነት ጥያቄዎችን ማስመለስ ልዩ ትኩረት ሰጥቶ ሊሰራበት የሚገባው መሆኑን በአማራ ክልል... read more
ኢሰመኮ ለአገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚቀርብላቸው ድጋፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየቀነሰ መምጣቱን ቢገለጽም ቅሬታዎች አልደረሱኝም ሲል የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን ገለጸ
ኅዳር 17 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ለአገር ውስጥ ተፈናቃዮች የሚቀርብላቸው ድጋፍ ከጊዜ ወደ ጊዜ በመጠንም ሆነ... read more
ክሪፕቶ ከረንሲን በኢትዮጵያ መተግበር የሚቻልበት ሁኔታ እንዳለ ተገለጸ
ታኅሳስ 12 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) ከወረቀት እና የሳንቲም ገንዘብ በተጨማሪ የዲጂታል ገንዘቦች የክፍያና ኢንቨስትመንት አማራጭ እየሆኑ እንዳሉ ይገለፃል፡፡
ሀገራት ከእነዚህ መገበያያ... read more
ምላሽ ይስጡ