Related Posts

በከተማዋ ደረሰኝ በማይቆርጡ ከ1 ሺህ በላይ ነጋዴዎች ላይ እርምጃ መወሰዱ ተገለጸ
የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ በንግድ ስርዓቱ ላይ የሚገኙ አካላት ህጋዊ ግብይት እንዲፈፅሙ ለማስቻል ደረሰኝ እንዲቆርጡ በማድረግ ላይ እንደሚገኝ ይታወቃል፡፡
በዚህም መሰረት... read more
በበጀት ዓመቱ ከ1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የቡና ምርት ለመሰብሰብ እየተሰራ ነው ተባለ
ኅዳር 16 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በዚህ አመት እንደ ሀገር ከ1 ነጥብ 1 ሚሊዮን ሜትሪክ ቶን በላይ የቡና ምርት ለመሰብሰብ በትኩረት... read more
በትግራይ ክልል አሁን ላይ የተከለከለ የአደባባይ ሰልፍ የለም ተባለ
ታኅሳስ 02 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በመቀለ ከተማ አጠቃላይ የአደባባይ ሰልፍ እንዳይደረግ የሚል ክልከላ ወጥቷል መባሉን ተከትሎ መናኸሪያ ሬዲዮ ስለ ጉዳዩ... read more

ኢትዮጵያ የጅቡቲን ውሳኔ ዘላቂ ወዳጅነትን ማዕከል በአደረገ መልኩ መመልከት እንደሚገባት ተጠቆመ
በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ የጅቡቲ መንግስት በሀገሪቱ የሚኖሩና ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሌላቸው ዜጎች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ ማስታወቁን ተከትሎ በተቀመጠው ቀነ ገደብ... read more

ከመጋቢት ወር ጀምሮ በከተማዋ ወደ 28 የሚደርሱ ሆቴሎች እና ሬስቶራንቶች ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷቸዋል ተባለ
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ ከመጋቢት ወር ጀምሮ ደንብ እና መመሪያ ተላልፈዋል የተባሉ ወደ 28 የሚጠጉ ሆቴሎች ማስጠንቀቂያ እንደተሰጣቸው፣ የከተማ አስተዳደሩ... read more
“በጸጥታና ደህንነት ተቋማት ያከናወነው የሪፎርም ስራ ኢትዮጽያን የሚመጥንና ዘመን ተሻጋሪ ተቋማትን ለመገንባት ጠንካራ መሰረት የጣለ ነው። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ደግሞ በዚህ ረገድ ተጠቃሽ ነው። አየር ኃይሉ 89ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን እያከበረ ባለበት በዚህ ወቅት ”ጸሐይ 2 ” የተሰኘችና በአየር ኃይሉ የተሰራች አውሮፕላን ለበረራ ብቁ አድርጓል። አውሮፕላኗ ግዳጅን በብቃት መፈጸም የሚያስችል ቴክኖሎጂ የታጠቀች ናት። ይህም አየር ኃይሉ በ2030 በአፍሪካ ስመጥር አየር ኃይል ለመሆን የያዘውን ራዕይ እውን ለማድረግ በትክክለኛ ጎዳና ላይ መሆኑን የሚያመላክት ነው።” 👉ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ
__
ሀሳብ እና'ሳ'ፍራለን
መናኸሪያ ሬዲዮ 99.1
ሃሳብ፣አስተያየት እና ጥቆማ ለመስጠት የሚከተሉትን የስቱዲዮ ስልኮቻችን ይጠቀሙ
👉011-639-28-52👉011-639-37-63
የቀጥታ ስርጭት 👉 📻 (https://worldradiomap.com/et/play/menaharia) radio 99.1 (https://stream.zeno.fm/yw8poig9iwtuv)
✅ Telegram (https://t.me/menaharia_fm)
ትክክለኛውን... read more

የትራፊክ አደጋ አሁን ላይ በሽርፍራፊ ሰከንዶች ከ20 እስከ 60 ሰዎችን እየነጠቀን ነዉ ተባለ
የኮቪድ 19 ወረርሽ ዓለም ላይ በተከሰተበት ወቅት በሽታውን ለመግታት መገናኛ ብዙሃንን ጨምሮ በርካታ ያደረጉት ርብርብ ውጤት ማስመዝገቡን ብዙዎች ይስማሙበታል፡፡
የመንገድ ደህንነትና... read more

ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ጠብ አጫሪ ንግግር ከሰላማዊ አማራጭ ያለፈ ምላሽ እንደማትሰጥ ተገለጸ
ኢትዮጵያ ለጎረቤት ሀገራት ጠብ አጫሪ ንግግር ከሰላማዊ አማራጭ ያለፈ ምላሽ እንደማትሰጥ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
እንደ ሀገር የኢትዮጵያ ዲፕሎማሲ መርህ ከጎረቤት... read more
በምስራቅ ወለጋ ዞን በትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት አለፈ
ታኅሳስ 18 ቀን 2017(መናኸሪያ ሬዲዮ) በምስራቅ ወለጋ ዞን ሲቡ ሲሬ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ11 ሰዎች ህይወት ማለፉን የሲቡ ሲሬ... read more

3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ከሳዑዲ ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ
በሳዑዲ ዓረቢያ በአስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ የነበሩ 3 ሺህ 400 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው መመለሳቸው ተገለጸ።
በሳምንቱ ውስጥ በተደረገ 9 ዙር በረራ... read more
ምላሽ ይስጡ